Thursday, December 19, 2019

እሪዮ / ምሽግ

እሪዮ / ምሽግ

በአንድራቻ ወረዳ፤ ጨገቻ ቀበሌ፤ ከወረዳው ዋና ከተማ ጌጫ በ7ኪሜ ርቀት ላይ ይገኛል፤
የሸካ ንጉስ ግባጋዮች ዘመን ጠላት ሲመጣ  /ጎነኮሶ/ ጠላት መምጣቱን ለማሰማት ጥሪ ያስተላልፋሉ፤
ጠላት ቀጥታ ሲመጣ በተቆፈረው ምሽግ /እርዮ/ ውስጥ እንዲገባ መንገዱን ጠርገው ያስተካክላሉ፤ ከዚያም በኋላ ፈረሰኞች ጋሻና ጦር ይዘው እየጋለቡ ሄደው በተቆፈረው ጉድጓድ ዉስጥ ሰምጠው ይቀራሉ፤ ጉድጓዱ በግምት ጥልቀቱ ከ5-6 ሜትር የሚሆን ሲሆን የተለያዩ ስለት ያላቸው ቁሳቁሶችን ከቸከሉ በኋላ ጠላት ገብቶ የሚማረክበት ሂደት እንደነበረ የታሪክ አዋቂዎች ይናገራሉ፡፡

No comments:

Post a Comment